Psalms  ·  Chapter 147  ·  Verse 8

who covers the sky with clouds, who prepares rain for the earth, who makes grass grow on the mountains.

ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፤ ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል፤ ለምለሙንም ለሰው ልጆች ጥቅም።

Psalms 147:8